Skip to main content
Search
Main navigation
About Us
About EMI
Core Business Areas
EMI Quality Policy
Organizational Structure
Management Members
Research
Ongoing Researchs
Completed Researchs
Training and Consultancy
Training
Calibration
Scientific Equipments
Consultancy Service
Calibration
Scientific Equipments
Calibration & Maintenance
Calibration
In house Service
On Site Services
Mobile Service
Accredated Scops
EMI Accredited scopes
Mass
Pressure
Electrical
Tempreture
Scientific Equipments Maintenance Service
Quality Management System
Publications
News
Events
Tenders
Vacancy
Resources
Plan and Report
Photo & Video Gallarey
Contact Us
EMI e-Services
News
Home
News
በብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 06/2018 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት የስራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና ዙሪያ ለመንግስት ሠራተኞች በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
22 Oct, 2025
0 Comments
የጥራት መንድር አመራርና ሠራተኞች 18ኛውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን አከበሩ፡፡
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩትን ጨምሮ የጥራት መንደር የስራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች በተገኙበት በውቡ የጥራት መንደር ቅጥር ግቢ ውስጥ "ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!" በሚል መሪ ቃል 18ኛውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን በዓል አክብረዋል፡፡
14 Oct, 2025
0 Comments
ኢንስቲትዩቱ የመጀመሪያውን ሩብ ዓመት ሪፖርት ገመገመ፡፡
አዲስ አበባ፡ መስከረም 27/2018 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት በ2018 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት የተከናወኑ ተግባራትን አፈፀፃም በዛሬው ዕለት ገምግሟል፡፡
14 Oct, 2025
0 Comments
ጥራትን ማስጠበቅ የሀገራችን ዋና ማጠንጠኛ ነጥብ መሆኑ ተጠቆመ፡፡
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 27/12/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያን ይግዙ በሚል መርህ ከተከፈተው የንግድ ሳምንት ጎን ለጎን ሁለተኛው ዙር የፓናል ውይይት ዛሬም በምርትና አገልግሎት ጥራት ማስጠበቅ ላይ ትኩረት በማድረግ በውቡ የጥራት መንደር ግቢ በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አዳራሽ ተካሂዷል፡፡
04 Sep, 2025
0 Comments
የሀገርን ምርት መጠቀም በራስ ከመተማመን ባለፈ የሀገርንም ኢኮኖሚ በማሳደግ ረገድ ቁልፍ ሚና እንደሚጫወት ተገለፀ፡፡
አዲስ አበባ፡ ነሀሴ 26/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያን ይግዙ በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ከሚገኘው የንግድ ሳምንት ኤክስፖ አካል የሆነ የሃገር ውስጥ ንግድ ፓናል ውይይት በግዙፉ የጥራት መንደር ግቢ ውስጥ በኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አዳራሽ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
01 Sep, 2025
0 Comments
ፕሬዝዳንቱ "የኢትዮጵያን ይግዙ" በሚል መሪቃል የተዘጋጀውን የንግድ ሳምንት በይፋ ከፈቱ፡፡
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኤፌዴሪ ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ታዬ አፅቀስላሴ በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አዘጋጅነት "የኢትዮጵያን ይግዙ" በሚል መሪ ቃል ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደውን ዓመታዊ የንግድ ሳምንት ኤግዚቢሽንና ባዛር በዛሬው ዕለት በይፋ ከፍተዋል፡፡
01 Sep, 2025
0 Comments
ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው ዓለም አቀፍ የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተወካዮች የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩትን ጎበኙ፡፡
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) ኢትዮጵያ ባዘጋጀችው ዓለም አቀፍ የሥርዓተ ምግብ ጉባኤ ላይ የሚታደሙ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተወካዮች የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩትን ጎብኝተዋል።
12 Aug, 2025
0 Comments
የኢንስቲትዩቱ አመራርና ሠራተኞች በጉለሌ እፅዋት ማዕከል እንጦጦ ፓርክ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሄዱ።
ዲስ አበባ፡ ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር መሪነት ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን በጉለሌ እፅዋት ማዕከል እንጦጦ ፓርክ በአንድ ጀምበር 700 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል መርሐ ግብርን አካሂደዋል።
01 Aug, 2025
0 Comments
ኢንስቲትዩቱ በ2017 በጀት ዓመት ከ 94 በመቶ በላይ አፈፃፀም ማስመዝገቡ ተገለፀ፡፡
አዲስ አበባ፡ ሐምሌ 07/2017 (ኢሥኢ) የኢትዮጰያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት አመራርና ሠራተኞች በ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀምና በ2018 ዕቅድ ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
15 Jul, 2025
0 Comments
የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ለኢፌዲሪ አየር ሀይል ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቀቀ፡፡
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሥኢ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ቢሾፍቱ ለሚገኘው የኢፌዲሪ አየር ሀይል ወታደራዊ መኮንኖች ለተከታታይ ሦስት ሳምንታት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠና አጠናቅቋል፡፡
07 May, 2025
0 Comments
Pagination
Page 1
Next page
››
Subscribe to News